Nu Qunnamaa  :-022-110-0511    info@ilqso.gov.et                   

  • Slide Background Image
  • Slide Background Image
  • Slide Background Image
  • Slide Background Image
  • Slide Background Image

You are here

Caalbasii

የግቢ ውበትና ህንፃ እድሳት ስራ ጨረታ ማስታወቂያ

4/4/2010 E.C

የኦሮሚያ የፍትህ አካላት ባለሙያዎች ማሰልጠኛና የህግ ምርምር ኢንስቲትዩት በአዳማ ከተማ በአባ ገዳ የስብሰባ ማዕከል አጠገብ ያለውን የዋናውን ጽ/ቤት የህንፃ  እድሳት ፤ የውስጥ ለውስጥ የእግር  መንገድ ፤  የመኪና መታጠቢያ ቦታ  እና የደረቅ ሽንት ቤት ስራ   በሙያው ልምድና የኮንስትራክሽን ሥራ ፈቃድ ያላቸው ድርጅቶች በጨረታ አወዳድሮ ማሳራትና  ማደስ ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም ለቤቶች ግንባታ ሥራ GC 5 ከዚያ በላይ  ያላችሁ ተወዳዳሪዎች ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ለዚህ ስራ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ የኢት. ብር.400.00 (አራት መቶ ብር) ከፍላችሁ አዳማ ከተማ ከአባገዳ አዳራሽ በስተምዕራብ በኩል ካለው የኢንስቲትዩቱ ጽ/ቤት ግዢ ንብረትና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት በመግዛት መወዳደር ትችላላችሁ፡፡

Nu Qunnamaa

  • Bilbila:- 022-110-0511

  • Faxii-:022-111-0902/022-112-37-44

  • PO Box:1238, Adama

  • Email:info@ilqso.gov.et

  • Website:-www.ilqso.gov.et

Miidiyaa Hawaasaa

 

Copyright © 2024, ILQSO. All Rights Reserved.| www.ilqso.gov.et